1
2 ቆሮንቶስ 8:9
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ጸጋ ታውቃላችሁና፤ በርሱ ድኽነት እናንተ ባለጠጎች ትሆኑ ዘንድ እርሱ ሀብታም ሆኖ ሳለ ለእናንተ ሲል ድኻ ሆነ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
2 ቆሮንቶስ 8:2
የደረሰባቸው መከራ ጽኑ ቢሆንም ደስታቸው ግን የላቀ ነበር፤ ድኽነታቸው ብርቱ ቢሆንም ልግስናቸው ግን የበዛ ነበር።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች